ሽያጭ(Sales Agent)
በተመረጡ ከተሞች
ሽያጭ(Sales)
ዲግሪ በ አካውንቲንግ ወይም ማርኬቲንግ
2+ አመት
በፈለጉት ሰአት
በመጀመርያ ወር 100% ኮሚሽን
20% ኮምሽን በየወሩ ሚከፈል
በዚህ ስራ ላይ መሰማራት ሚፈልግ ማንኛውም ሰው ለስራው ከመወዳደሩ አስቀድሞ መረዳት ያለባቸው ነገር፣ በመጀመርያ እራሳችሁን ለመማር ዝግጁ ማረግ አለባችሁ። ምክኒያቱም በ ድርጅታችን ሚሰጠው አገልግሎት ለማህበረሰባችን አዲስ እንደመሆኑ በመጀመርያ እኛን በስኬታማ መንገድ ለመወከል ቀድመው ስለድርጅቱ አገልግሎት ሙሉ መረጃ እና እውቀት እንዲኖሮት ያስፈልጋል።
ሁለተኛ የሽያጭ ስራውን በ ኤጀንትነት ከኛጋር እንዲሰሩ ምንፈልጋቸው ሰራተኞች በእሁን ሰአት በአካውንቲንግ እና ማርኬቲንግ ምሩቆችን ሲሆን እነሱም ቢያንስ የ 2 አመት የስራ ልምድ ሊኖራቸው ይገባል።
በዚ ስራ ምድብ የምንፈልገው ሰራተኛ በአካውንቲንግ ወይም ማርኬቲንግ ምሩቅ ሲሆን የድርጅቱን አገልግሎቶች እኛን ወክለው ሽያጭ ማከናወን መቻል አለባቸው።
በድርጅታችን ስር ተቀጥረው በሚሰሩበት ሰአት ድርጅታችን እርሶን ለስራው ብቁ ለማድረግ በመጀመርያ ሙሉ የመለማመጃ ነፃ ኮርሶችን ይሰጣል.!
በዘመናዊ ነጋዴ ኮርፖሬሽን ተቀጥረው ሚሰሩ ማንኛውም ሰራተኞች ለድርጅቱ ህግ እና መመርያዎች መገዛት ይኖርባቸዋል። እነኝን ህጎች ተላልፎ የሚገኝ ሰራተኛ ያለምንም ማስተንቀቅያ ከስራው ገበታ ሊባረር ይችላል።